የህዳሴ ግድብ በተያዘለት ጊዜ አልተጠናቀቀም፣ ስለሆነም ተጨማሪ ገንዘብ አስፈልጎናል ስል የወሃ መስኖና እነርጂ ሚንስትር አስታወቀ። የተጨማሪ ገንዘብ መጠን በኢትዮጵያ ብር 80 ቢልዮን ገደማ እንደምሆንም ተገልጻል።
በቴክንክና በውስጥ አስተዳደራዊ ጉድለት ብሎም የዲፕሎማሲያዊ ችግሮችን ምክንያት በማድረግ ያስረዱት ሚንስትር የግድቡ ግንባታ ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈልግ ተናገሩ።
በሪፖርቱ ላይ እንደተጠጠሰው የህዝብ እምነትን በማዳበርና ማህበረተሰቡን በፅኑ ማስተባበር ያስፈልጋል ብለዋል። የአማራሪ ቁመና እና ባልበትነት የሚሰማውአስተዳደራዊ መዋቅር እንደሚያስፈልግ ባለድርሻ አካላት አሳስበዋል።
የመጀመሪያ የሃል ማመንጨት ዕቅድ እስክጀምር ድረስ በትጋት መስራት እንዳለብን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
(Eyasu Esayas)
- Hayley Arceneaux: Cancer survivor joins first all-civilian space mission
- MWC Shanghai: Gadget companies gather for rare pandemic tech expo
- Winnipeg Satire Page Is Begging Locals To Stop Making ‘Sexually Suggestive’ Snow People
- “So Many People Are Actually Exempt From Canada’s Quarantine Rules & This Is Why” on Flipboard
- Ottawa needs an aggressive immigration plan